News

የምርጫ ወቅት የትምህርት መርሃ ግብርን ይመለከታል

6ኛውን ሀገራዊ ምርጫ ላይ ተማሪዎች ለመሳተፍ ይችሉ ዘንድ ከምርጫ ቦርድና ከሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር በተሰጠ አቅጣጫ መሰረት የሴሚስተር እረፍት ጊዜን እና መደበኛ የገጽ ለገጽ መማር ማስተማር ሂደት ለጊዜው ከታች በተቀመጡት አቅጣጫዎች መሰረት የሚከናወኑ ይሆናል፡፡
1. የቅድመ ምረቃ ፕሮግራም የ1ኛ ሴሚስተር ፈተና ከግንቦት 30 ቀን 2013 እስከ ሰኔ 8 ቀን 2013 ዓ.ም ይሰጣል፡፡
2. የቅድመ ምረቃ ተማሪዎች በሙሉ – ከምርጫው በፊት አንድ ሳምንት ማለትም ከሰኔ 9 እስከ 13 እና ከምርጫው በኋላ አንድ ሳምንት ከሰኔ 14 እስከ 20 ዓ.ም ድረስ ብቻ የሴሚስተር እረፍት ሲሆን ከሰኔ 9 ቀን እስከ 20 ቀን 2013 ዓ.ም ትምህርት የማይኖር ሲሆን በዚሁ ጊዜ ተማሪዎች ወደመጡባቸው አካባቢዎች በመሄድ ምርጫ ላይ ይሳተፋሉ

HOW TO WEAR A MEDICAL MASK SAFELY

<img class="blink-image" data-cke-saved-src="/sites/default/files/download.jpeg " src="/sites/default/files/download.jpeg " style=" color: red; align=" center"="">

TO ALL SOCIETY HOW TO WEAR A MEDICAL MASK SAFELY

3rd Solar Technologies & Hybrid Mini Grids to improve energy access, Palma de Mallorca, April 1 - 3, 2020

STUDENTS’ DISCIPLINE RULES AND REGULATION

We are communicated from the Dean of Students, main Campus, that the University has modified the existing Students Discipline Rules & Regulation. The Document is being printed and until then, the soft copy is made available at http://aait.edu.et/student-council or.
click here to access the:- STUDENTS’ DISCIPLINE RULES AND REGULATION

Pages

Subscribe to RSS - News