Portal.aait.edu.et | E-learning | Intranet | Visit AAU Site
ኢትዮ ቴሌኮም የሰው ኃይል አቅሙን ለመገንባት ባለመ መልኩ ከአዲስ አበባ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ጋር በጣምራ የሚያኪያሂደውን የቴሌኮም ኢንጅነሪንግ የድህረ ምረቃ ትምህርትን ከሚከታተሉ የኩባንያው ሠራተኛ ተማሪዎች ውስጥ ለምርቃት የሚያበቁ መስፈርቶችን ላሟሉ 37 ተማሪዎች የእውቅና ስነስርአት ቅዳም ህዳር 22, 2011ዓ.ም በካፒታል ሆቴል ተኪያሂዷል።
The students are mostly from the Center for Biomedical Engineering and ITSC..
African Railway Center of Excellence (ARCE) is one of the African Center of Excellence II projects supported by the World Bank.