Articles

ACE II MSc in Railway Engineering Scholarship Announcement 2022

Addis Ababa University Addis Ababa Institute of Technology  African Railway Center of Excellence (ARCE)

MSc in Railway Engineering  Scholarship Announcement 2022... 

DO YOU HAVE ANINNOVATIVE IDEA?

Do you have an innovative idea and the commitment tocreate your own startup company? Then join AAiTInnovation Centre and turn your ideas into a business.

 

Graduate School Application Mentorship

Graduate School Application Mentorship The Ethiopian Physics Society in North America (EPSNA) is recruiting undergraduate students for a mentorship program that aims to help students apply to graduate schools abroad. The purpose of the program is to promote research and support talented students in competing for graduate scholarships offered at universities across the globe.

የምርጫ ወቅት የትምህርት መርሃ ግብርን ይመለከታል

6ኛውን ሀገራዊ ምርጫ ላይ ተማሪዎች ለመሳተፍ ይችሉ ዘንድ ከምርጫ ቦርድና ከሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር በተሰጠ አቅጣጫ መሰረት የሴሚስተር እረፍት ጊዜን እና መደበኛ የገጽ ለገጽ መማር ማስተማር ሂደት ለጊዜው ከታች በተቀመጡት አቅጣጫዎች መሰረት የሚከናወኑ ይሆናል፡፡
1. የቅድመ ምረቃ ፕሮግራም የ1ኛ ሴሚስተር ፈተና ከግንቦት 30 ቀን 2013 እስከ ሰኔ 8 ቀን 2013 ዓ.ም ይሰጣል፡፡
2. የቅድመ ምረቃ ተማሪዎች በሙሉ – ከምርጫው በፊት አንድ ሳምንት ማለትም ከሰኔ 9 እስከ 13 እና ከምርጫው በኋላ አንድ ሳምንት ከሰኔ 14 እስከ 20 ዓ.ም ድረስ ብቻ የሴሚስተር እረፍት ሲሆን ከሰኔ 9 ቀን እስከ 20 ቀን 2013 ዓ.ም ትምህርት የማይኖር ሲሆን በዚሁ ጊዜ ተማሪዎች ወደመጡባቸው አካባቢዎች በመሄድ ምርጫ ላይ ይሳተፋሉ

Pages

Subscribe to Articles